Time in Ethiopia: 15:41:30 Monday, April 14, 2025

Jan 27, 2014

ፍቅር ሳይሰቃይ አያሸንፍም - ቴዲ አፍሮ (ሁለተኛው ክፍል)

Geez Bet | Monday, January 27, 2014
ባለፈው ሳምንት፣ “ወደ ፍቅር ጉዞ” በተሰኘው የሙዚቃ ኮንሰርቶች ዝግጅት ላይ በተፈጠረው ችግር ዙሪያ ከድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ጋር ያደረግነውን ቃለምልልስ ያቀረብን ሲሆን፤ ስላለፈው ዘመን ታሪክና ስለአዲሱ ትውልድ ፍላጎት ያለውን አስተሳሰብ መግለፁ ይታወሳል። ሁለተኛውን ክፍል እነሆ፡- የአገሪቱን የሩቅና የቅርብ ጊዜ ታሪክ እየጠቀስክ፣ ታሪካዊ ሰዎችንም እያነሳህ የሰራሃቸው ዘፈኖች፣ ኢትዮጵያውያንን በፍቅር የሚያቀራርቡ ናቸው ብለህ ታምን ይሆናል። ነገር ግን፤ ብዙውን ጊዜ የምናየው ከዚህ የተለየ ነው። የተለያዩ ወገኖች ጎራ ለይተው፣ ታሪክን እየጠቀሱ ሲወዛገቡ ነው የምናየው። እንደማጥቂያ መሳሪያ ይጠቀሙበታል። የውዝግብ ማራገቢያ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 27, 2014

ባሏ በነዳጅ ያቃጠላት እናት ሞተች

Geez Bet | Monday, January 27, 2014
በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፤ ባሏ በነዳጅ ቃጠሎ ያደረሰባት ወ/ሮ ብዙነሽ ነጋ ከአራት ሳምንት ስቃይ በኋላ ማክሰኞ እለት የሞተች ሲሆን፤ ድርጊቱን ፈጽሟል የተባለው አቶ ሽታው ሁሴን በፖሊስ ተይዞ ምርመራ እየተካሄደ ነው፡፡ ለ12 አመታት በትዳር የቆዩት ባልና ሚስት አንድ ልጅ ማፍራታቸውን የገለፁት ዘመዶች እንደሚሉት፤ በሟቿ ላይ የደረሰው ጥቃት ያልታሰበ ዱብዕዳ አይደለም፡፡ ለበርካታ ጊዜ ባለትዳሮቹ እየተጋጩ፤ ወ/ሮ ብዙነሽ በተደጋጋሚ ጥቃት ይደርስባት ነበር ብለዋል፡፡ አቶ ሽታው ባለቤቱን ከቤተሰብና ከጐረቤት ጋር እንዳትቀራረብ ብቻ ሳይሆን ከቤት ውጭ እንዳትንቀሳቀስ እያስፈራራ፣ በተደጋጋሚ ጉዳት እንዳደረሰባት የሚናገሩት የሟች እህት ወ/ሮ አበባ ነጋ፤ ባለፈው ወር ታህሳስ 17 ቀን እኔ ቤት ቆይታ አመሻሽ ላይ ወደ ቤቷ ከሄደች በኋላ ነው...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 27, 2014

ሂውማን ራይትስ ዎች በኢትዮጵያ የፖለቲካ ምህዳሩ ይበልጥ ጠቧል አለ

Geez Bet | Monday, January 27, 2014
መንግስት፤ ተቋሙ የተቃዋሚዎች የፕሮፖጋንዳ ማስፈፀሚያ ነው“በኢትዮጵያ የነፃ ሚዲያ ህልውና አደጋ ላይ ነው”“በኤርትራ የመብት ጥያቄ ማንሳት ነውር ሆኗል” ብሏልየኢትዮጵያ መንግስት የዜጐችን  ሰብአዊ መብት በስፋት ይጥሳል በማለት ተደጋጋሚ ወቀሳና ስሞታ የሚያቀርበው ሂውማን ራይትስ ዎች የተሰኘው አለማቀፍ የመብት ተቋም፤  ሰሞኑን ይፋ ባደረገው አመታዊ ሪፖርቱ፣ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ነፃነት ይበልጥ መጥበቡንና የነጻ ሚዲያ ህልውና አደጋ ላይ መውደቁን ገለፀ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ፤ የተቋሙን ሪፖርት ያጣጥላል፡፡ በአገሪቱ ውስጥ የፖለቲካ ነፃነትና የፖለቲካ እንቅስቃሴ የማካሄድ እድል (የፖለቲካ ምህዳር) እየጠበበ የመጣው ከምርጫ 97 በኋላ መሆኑን የገለፀው ሂውማን ራይትስ ዎች፤ ከዚያ ወዲህ በመንግስት የፀደቁትን የፀረ - ሽብር እና የበጐ አድራጐት...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 25, 2014

“አንድነት” የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ጉዳይ ለህዝብ ግልጽ እንዲሆን ጠየቀ

Geez Bet | Saturday, January 25, 2014
በግል መጽሄቶች ላይ የቀረበውን ጥናት ተቃውሟል መንግስት የኢትዮ- ሱዳን ድንበር ጉዳይን ለህዝብ ግልፅ እንዲያደርግ አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት አና ለአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር በጻፈው ደብደቤ መጠየቁን አስታውቆ፣ በጉዳዩ ላይ ከአዲስ አበባ ህዝብ ጋር ለመወያየት ቀጠሮ መያዙን ገለጸ፡፡ ፓርቲው በሰጠው መግለጫ፣ ሰሞኑን በሚዲያዎች አጀንዳ ሆኖ የሰነበተውን የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ማሻሻል ጉዳይ በጥልቅ እየከታተለው መሆኑን አመልክቶ፣ ህዝቡ የድንበር ማካለል ሂደቱን ጉዳይ የማወቅ መብት እንዳለው መንግስት ተገንዝቦ ጉዳዩን ይፋ እንዲያደርግ አሳስቧል፡፡ መንግስት በሉአላዊነት ጉዳይ ላይ ብቻውን የመወሰን መብት የለውም ያሉት የፖርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሀብታሙ አያሌው፣ በደፈናው በድንበር ጉዳይ ስምምነት ላይ ተደርሷል የሚል...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 23, 2014

ግብፅ የህዳሴውን ግድብ በመቃወም ለተመድ አቤት እላለሁ ማለቷን ኢትዮጵያ አጣጣለች

Geez Bet | Thursday, January 23, 2014
የግብፅ መንግሥት የኢትዮጵያን ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ በመቃወም ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) አቤቱታ አቀርባለሁ ማለቱን የኢትዮጵያ መንግሥት አጣጣለው፡፡ ኢትዮጵያ እያካሄደችው ያለው ግንባታ ማንኛውንም ዓይነት ሕግ የጣሰ አይደለም በማለት መንግሥት የግብፅን አቤቱታ ውድቅ አድርጓል፡፡  አል ሞኒተር የተባለ የግብፅ ሚዲያ የተለያዩ የአገሪቱ ባለሥልጣናትን በመጥቀስ፣ ግብፅ በኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ላይ ያላትን ተቃውሞ ዓለም አቀፍ ማድረግ እንደምትፈልግ ዘግቧል፡፡  ‹‹የህዳሴው ግድብ አሁን ባለው የግንባታ ደረጃ ተገንብቶ ዕውን የሚሆን ከሆነ በግብፅ ላይ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 23, 2014

አልበሺር እና የኢትዮ ኤርትራ የሰላም ጥረት

Geez Bet | Thursday, January 23, 2014
ሱዳኑ ፕሬዚደንት ኦማር ሀሰን አልበሺር በኤርትራ ያደረጉት ጉብኝት የሁለቱን ኣጎራባች ኣገሮች ግንኙነት ከማጎልበት ጎንለጎን በአካባቢያዊ እና ዓለም ዓቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገለጸ። ኣልበሺር ከኤርትራው አቻቸው ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ባደረጉት የሶስት ቀናት ቆይታ የደቡብ ሱዳን ወቅታዊ ሁኔታን ጨምሮ በተለይም የኢትዮ ኤርትራን የሰላም ንግግር ስመልክቶ መነጋገራቸውን ምንጮች ኣመልክቷል። የኣሁኑ ውይይት በሁለቱ ተደራዳሪ ኣገሮች በኩል ሊቀርቡ በሚችሉ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ነበርም ተብሏል። የሱዳኑ መሪ ኦመር ሓሰን ኣልበሺር፣ ባለፈው ሳምንት በኤር...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 23, 2014

Ethiopia's teff poised to be next big super grain (The Guardian)

Geez Bet | Thursday, January 23, 2014
• Quiz: how well do you know your ancient super grains? • How to make teff pancakes Claire Provost and Elissa Jobson in Addis Ababa At Addis Ababa airport, visitors are greeted by pictures of golden grains, minute ochre-red seeds and a group of men gathered around a giant pancake. Billboards boast: "Teff: the ultimate gluten-free crop!" Ethiopia is one of the world's poorest countries, well-known for its precarious food security situation. But it is also the native home of teff, a highly...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 21, 2014

ቴዲ አፍሮ ምላሽ ሰጠ!

Geez Bet | Tuesday, January 21, 2014
“ከወረስነው ቂም ይልቅ የምናወርሰው ፍቅር ይበልጣል” ፈጣሪ በየትውልዱ የራሱን ድምጽ ያወጣልፍቅር ያሸንፋል-- የኔ ሳይሆን የትውልድ ድምጽ ነውእዳ አለ የምንል ከሆነም፤ እዳ የሚከፈለውና የሚሸፈነው በፍቅር ብቻ ነው “ከታሪክ ከወረስነው ቂም ይልቅ የምናወርሰው ፍቅር ይበልጣል” የፍቅር ጉዞ ከሚለው ሃሳብ እንጀምር፡፡ መነሻው ምንድነው? “አቦጊዳ ብዬ፣ ፊደል “ሀ”ን ቆጥሬ፤ የፍቅርን ትርጉም ለልቤ አስተምሬ፣ ይዤሽ በአኮፋዳ እንደቆሎ ተማሪ፣ አቦጊዳ ልበል የፍቅር ጀማሪ…” እንዲህ ነው የኔ የዘፈን ህይወት የሚጀምረው። አሁን የፍቅር ጉዞ ላይ ደርሷል፡፡ ሁላችንም፣ በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎች ውስጥ እናልፋለን። ብዙ ቅሬታና ብዙ ደስታ፣ ብዙ ትክክል የሆኑ ነገሮችና ብዙ ትክክል ያልሆኑ ነገሮች አሉበት - ያለፍንበት ታሪክ፡፡ ትልቁ ነጥብ፣ ካለፍንበት...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 21, 2014

Ghana anticipates tough Ethiopian showdown

Geez Bet | Tuesday, January 21, 2014
Ghana has already faced tough opening fixtures at the African Nations Championship but Maxwell Konadu anticipates a much difficult final game against Ethiopia. After a winning start against Congo and a draw with Libya, the home-based national team will come up against Ethiopia on Tuesday in the final Group C fixture, needing at least a draw to confirm their place in the next roun...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 21, 2014

ያሳከከው ፓርላማ ጥርስም ያውጣ

Geez Bet | Tuesday, January 21, 2014
የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት በአንቀጽ 55 ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትን ሥልጣንና ተግባር ይዘረዝራል፡፡ በዚህም መሠረት የበላይ ሕግ አውጪ የሆነው ይህ ምክር ቤት የአገሪቱን አጠቃላይ የኢኮኖሚ፣ የማኅበራዊ፣ የልማት ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን ቀርጾ ያፀድቃል፡፡ የአገሪቱን ገንዘብ፣ የብሔራዊ ባንክ አስተዳደር፣ የውጭ ምንዛሪንና ልውውጥን በተመለከተ ዝርዝር ሕግ ከማውጣት ባለፈ የገንዘብና የፋይናንስ ፖሊሲን ያፀድቃል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተለያዩ ሕጎችን ከማውጣትም ባለፈ የፌዴራል መንግሥት፣ የአገርና የሕዝብ መከላከያ፣ የደኅንነትና የፖሊስ ኃይል አደረጃጀትን...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 21, 2014

ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ራሳቸውን ከፖለቲካ አገለሉ

Geez Bet | Tuesday, January 21, 2014
‹‹የሕዝብ መብት ከሚቃወም የፖለቲካ ድርጅት ጋር መሥራት አስቸጋሪ ነው››  ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ‹‹የአንድነትን አቋም ሳያውቁ የፓርቲው አባል ሆነዋል ለማለት ያስቸግራል›› m አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ሊቀመንበር የነበሩትና ለ45 ዓመታት በፖለቲካ ውስጥ እንደቆዩ የሚናገሩት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፣ ከጥር 8 ቀን 2006 ዓ.ም. ጀምሮ ከማንኛውም ዓይነት የፖለቲካ እንቅስቃሴ ራሳቸውን ማግለላቸውን አስታወቁ፡፡ በአሁኑ ወቅት ከፖለቲካው ዓለም...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 20, 2014

Emperor Menelik had investments in America

Geez Bet | Monday, January 20, 2014
The New York Times Originally published November 7, 1909.  Abyssinia's Ruler Said to be a Heavy Buyer of American Railway Stocks Has Aided His People Remarkable Progress During His Reign - Baron de Jarlsburg Tells the Monarch, Now Reported Dying, Special Correspondence The New York T imes BRUSSELS (Oct. 27) - Baron de Jarlsburg, the Belgian explorer, just returned from Abyssinia, has much to relate about Emperor Menelik, whose serious illness was recently announced. "Menelik,"...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 20, 2014

Ethiopia's Timkat draws crowds to ancient royal baths

Geez Bet | Monday, January 20, 2014
Gondar (Ethiopia) (AFP) - The sun has not yet come up, but hundreds of people -- cloaked in white shrouds and chanting biblical hymns -- are already gathered at the holy baths in northern Ethiopia to celebrate Timkat. By mid-morning the sombre mood has turned jovial, and scores of people disrobe to submerge themselves in the blessed waters flanked by priests dressed in long, gold-embroidered gowns and towering headdresses. The bathers are celebrating the baptism of Jesus Christ in the...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 20, 2014

Chad, Ethiopia and Angola at bottom of Oxfam’s new global food table

Geez Bet | Monday, January 20, 2014
Dutch beat French and Swiss to top Oxfam’s new global food table The Netherlands is No. 1 in the world for having the most plentiful, nutritious, healthy and affordable diet, beating France and Switzerland into second place. Chad is last in 125th spot behind Ethiopia and Angola, according to a new food database by worldwide development organization Oxfam. European countries occupy the entire top 20 bar one – Australia ties in 8th place – while the US, Japan, New Zealand, Brazil and Canada...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 20, 2014

Angelina Jolie Joins Ethiopian Film 'Difret' as Executive Producer

Geez Bet | Monday, January 20, 2014
The actress called the Zeresenay Berhane Mehari-directed feature "a strong moment for art in Ethiopia." Angelina Jolie has joined Zeresenay Berhane Mehari's feature directorial debut, Difret, which will have its world premiere in the World Cinema Dramatic Competition category at the Sundance Film Festival on Saturday. Centering around a young Ethiopian girl who challenges the tradition of "telefa," the practice of abduction in marriage, usually of young girls, the film is "a...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 20, 2014

Negasso Calls It Quits

Geez Bet | Monday, January 20, 2014
Negasso Gidada (Ph.D.), the longstanding politician and former president of both Ethiopia and the Unity for Democracy and Justice Party (UDJ), officially resigned from party politics on January 8. He joined the party in 2009 together with another veteran politician Seeye Abraha. The major reasons cited were his health condition, age and the changes that occurred in the UDJ after joining the Medrek coalition, made up of six political parties. Negasso wanted the UDJ to continue within...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 20, 2014

Ethiopian woman kills herself

Geez Bet | Monday, January 20, 2014
KD 1 mln ransom KUWAIT CITY, Jan 19: An Ethiopian woman in her 30s ended her life by hanging herself with a piece of cloth tied to the ceiling of her room in Sabah Al-Salem, reports Al- Watan Arabic daily. The remains were referred to Forensics by Criminal Evidences Men and the police are conducting investigation to determine the cause of the suicide. Man dies in mishap: An Egyptian died on the spot and three other occupants of the car were seriously injured following a traffic...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 20, 2014

Ethiopia: Addis Ababa Listed On the New York Times '52 Places to Go in 2014'

Geez Bet | Monday, January 20, 2014
he New York Times has listed Addis Ababa as one of the 52 places the should be visited in 2014. The travel section of one of the biggest daily newspapers in the US labeled Addis Ababa as an ambitious art scene that is heading toward the international stage. "Building on a strong historical legacy (Addis boasts one of East Africa's oldest art schools) are a host of events scheduled for 2014: a photography festival, two film festivals and a jazz and world music festival. Thanks to the...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 20, 2014

Eritrea: Bringing Eritrea in From the Cold - We Need to UN-Break the U.S.-Ethiopia-Eritrea Triangle

Geez Bet | Monday, January 20, 2014
In a span of a month, three towering figures - if retired - in American foreign policy establishment on Africa publicly called for an end to the Eritrean-Ethiopian conflict and the rapprochement between the United States and Eritrea. In mid-December 2013, former Assistant Secretary of State for African Affairs Herman Cohen argued that bringing "Eritrea in from the cold" was overdue. On January 13th, onetime US Ambassador to Ethiopia David Shinn concurred and offered a critical analysis...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 18, 2014

አዲሱ የግብፅ ህገመንግስት እና የናይል ወንዝ

Geez Bet | Saturday, January 18, 2014
የግብፅን የናይል ታሪካዊ መብቶች ያስጠብቃል በሀይማኖት፣ በዘር፣ በፆታ እና በአካባቢ የፖለቲካ ፓርቲ መመስረት አይቻልም የግብፅ የጦር ኃይል አዛዥ በምርጫው ይወዳደራሉ ከግብፅ የታህሪር አደባባይ አብዮት በኋላ የተደረገውን ምርጫ አሸንፈው ስልጣን ላይ የወጡት “የሙስሊም ወንድማማቹ” ሞሀመድ ሙርሲ፤ በአጭር የስልጣን ዘመናቸው ህዝበ ውሳኔ ተግባራዊ አድርገውት የነበረው የ2012 ህገመንግስት ሰሞኑን በተደረገው የህገመንግስት ሪፈረንደም ተሽሯል። የሞርሲ ህገመንግስት አጭር ጊዜ ስራ ላይ የዋለ ቢሆንም ብዙ ውዝግቦችንና አለመግባባቶችን ማስነሳቱ አይዘነጋም፡፡ ሙርሲ ተግባራዊ ባደረጉት ህገመንግስት ውስጥ የተካተቱት አብዛኞቹ አንቀፆች እና አረፍተ ነገሮች በአዲሱ ህገመንግስት ተሰርዘዋል። ነገር ግን አዲሱ ህገመንግስትም የወታደሩን የበላይነት የሚያስጠብቅ ነው በሚል ትችቶች እየተሰነዘረበት...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 18, 2014

ጥምቀት በአዲስ አበባ

Geez Bet | Saturday, January 18, 2014
ከ123 አብያተ ክርስትያን የሚወጡ ታቦታት በ46 ጥምቀተ ባሕሮች ያድራሉ በየዓመቱ በኢትዮጵያ የሚከበረው የጥምቀት በዓል በሀገሪቱ ውስጥ በጐዳናና በአደባባይ ከሚከናወኑ በዓላት አንዱ ነው፡፡ አንዲት የውጭ ሀገር ዜጋ በአንድ ዘመን ይህን በዓል ከተመለከተች በኋላ፤ “በየትኛውም ሀገር የሚከበር ካርኒቫል የማይተካከለው፣” ስትል አድንቃ ጽፋለች። ይቺ ጸሓፊ በብራዚል ዘመን መለወጫ ላይ የሚፈፀመውን ካርኒቫል ጭምር በመጥቀስ ነበር የጥምቀቱን አቻ የለሽነት የገለጠችው፡፡ አውሮጳዊቷ ጥምቀትን የተመለከተችው አዲስ አበባ ላይ ነበር፡፡ የጥምቀትን በዓል የደመቀና ቀለማም የሚያደርገው ከአከባበሩ ሥነሥርዓት ጋር በዓሉ የሚከናወንበት ቦታም የራሱ ድርሻ ይኖረዋል። በከተማና በገጠር ያለው አከባ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 18, 2014

ፓትርያርኩ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በሙስና ላይ እንዲዘምቱ አዘዙ

Geez Bet | Saturday, January 18, 2014
“በቤተክርስትያናችን ሽፍጥና ጉቦ ተንሰራፍቷል”ሰንበት ት/ቤቶቹ የአማሳኝ አስተዳዳሪዎችን ዶሴ ለፓትርያርኩ ለማቅረብ ተዘጋጅተዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ በተንሰራፋው ሙስናና ሸፍጥ ላይ በተጠናከረ ኃይል በመዝመት የተጀመረውን የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ከዳር እንዲያደርሱ አዘዙ፡፡ አቡነ ማትያስ ትእዛዙን የሰጡት ሙስናና ብልሹ አስተዳደርን በሥር ነቀል የእርማት ርምጃዎች ለማስተካከል ያስተላለፉትን መግለጫ ለመደገፍና የፓትርያርኩ ልዩ ሀ/ስብከት የኾነው የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ያዘጋጀው የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ጥናት ተግባራዊ እንዲኾን ለመጠየቅ ከትላንት በስቲያ ኀሙስ፣ ጥር 8 ቀን 2006 ዓ.ም. በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 17, 2014

የጃፓን እና ቻይና ባለስልጣናት በኣፍሪካ

Geez Bet | Friday, January 17, 2014
በተለምዶ እሩቅ ምስራቅ ተብሎ በሚታወቀው የኢሲያ ክ/ዓለም ከጃፓን ባህር በስተምስራቅ በሰላማዊ ውቅኖስ፣ በደሴት መልክ የምትገኘው ጃፓን ስያሜዋም እራሱ በእነርሱ ቐቐ አተረጉዋጎም የጸኃይ መነሻ እንደማለት ነው።  ትላልቆቹን ደሴቶች ማለትም ሆንሹ፣ ሆካይዶ፣ ኪይሹ እና ሺኮኩን ጨምሮ የ 6,852 ደሶቶች ስብስብ የሆነችው ጃፓን በህዝብ ብዛቷም በዓለማችን 10 ኛውን ደረጃ ይዛለች። 126 ሚሊየን ገደማ ህዝብ ኣላት። ቀድሞ በትልቅነቱ በዓለማችን 2ኛ የሆነውን ግዙፍ ኢኮኖሚ በመገንባት የምትታወቀው ጃፓን በኣገር ውስጥ ጥቅል ምርትም ሆነ በገቢ እና ወጪ ሸቀጦች ደግሞ የ 4ኛነቱን ደረጃ እንደያዘች ትገኛለች። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ግን በግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤትነት የ 2ኛነቱን ደረጃ ለቃ ወደ 3ኛነት ዝቅ ለማለት ተገዳለች። በኣንጻሩ የአንበሳ ድርሻ ከያዘችው US አሜሪካ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 12, 2014

የደቡብ አፍሪካዊው ፓስተር ወደ ፈጣሪ መቅረብ ለሚፈልጉ ተከታዮቹ ሣር እንዲበሉ አዘዘ

Geez Bet | Sunday, January 12, 2014
በአትላንታ የሚታተመው ድንቅ መጽሔት ተርጉሞ እንዳቀረበው ዜና ድንቅ፦ ደቡብ አፍሪካዊው ሰባኪ ተከታዮቹ ሣር እንዲበሉ አዘዘ …. (ሜይ ኦንላይን ጥር 2/2006- ጃንዋሪ 10/2014) በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ከተማ የሚገኘው የራቢኒ ሴንተር ሚኒስትሪ ቤተክርስቲያን ፓስተር የሆኑት ሌሴጎ ዳንኤል፣ “ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ከፈለጋችሁ ውጡና የግቢውን ሳር ብሉ” ብለው በማዘዛቸው ተከታዮቻቸው ወጥተው ሳሩን ሲበሉ መዋላቸውን ሜል ኦንላይን ዘገበ። እንደዘገባው ከሆነ ፓስተሩ፣ ሥራ መብላት ወደ እግዚአብሔር ያቀርባል ከማለታቸው በተጨማሪ፣ ሰው ምንም ነገር ይሁን ወደ ሆድ የሚገባ እስከሆነ ድረስ መብላት ይችላልም ሲሉ ነግረዋቸዋል። ተከታዮቻቸውም ሳሩን ከበሉ በኋላ አብዛኞቹ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 11, 2014

የግል መጽሔት አዘጋጆች፤ “የፅንፈኛ ፖለቲካ ፓርቲ ልሳናት ሆነዋል” መባላቸውን አጣጣሉ

Geez Bet | Saturday, January 11, 2014
ሪፖርቱ የአደጋ ምልክት ነው ብለዋል “በኢትዮጵያ የሚታተሙ ሰባት የግል መጽሔቶች የጽንፈኛ ፖለቲካ ልሳናት ሆነዋል፤ በሚያቀርቧቸው የተሳሳቱ መረጃዎች ህዝቡ በስርአቱ ላይ እምነት አጥቶ ለአመጽ እንዲነሳሳ ያደርጋሉ” ሲል የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትና የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በጋራ ያሠሩት የጥናት ሰነድ አመለከተ። የመጽሔቶቹ አዘጋጆች በበኩላቸው፤ ሪፖርቱን ያጣጣሉ ሲሆን ለመጽሔቶቹ የአደጋ ምልክት መሆኑን ግን አልሸሸጉም፡፡ ተቋማቱ ያስጠኗቸው አዲስ ጉዳይ፣ ፋክት፣ ሎሚ፣ ቆንጆ፣ ጃኖ፣ ዕንቁና ሊያ መጽሔቶች ሲሆኑ ከመስከረም 1 ቀን እስከ ህዳር 30 ቀን 2006 ዓ.ም ባወጧቸው ህትመቶች ላይ በተደረገ የአዝማሚያ ትንተና መሠረት፤ መጽሔቶቹ የግል መገናኛ ብዙሃን ሳይሆኑ የጽንፈኛ ፖለቲካ ፓርቲ ልሣናት ሆነዋል ተብሏል፡፡ መጽሔቶቹ በሚያቀርቧቸው የተሳሳቱ መረጃዎች ይዘት፣...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 10, 2014

መንግሥት የምክክር አድማሱን ያስፋ

Geez Bet | Friday, January 10, 2014
ከ400 ሺሕ በላይ አባላት እንዳሉት የሚነገርለት የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) በቅርቡ ለመንግሥት ያቀረባቸው በርካታ ጥያቄዎች፣ እዚህ አገር ውስጥ ምክክር ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ ቁልጭ አድርገው የሚያሳዩ ነበሩ፡፡ መንግሥት ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቶ በጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካይነት ከሠራተኛ ማኅበራት ጋር ላደረገው ሰፊ ውይይት ምሥጋና ይገባዋል፡፡ ነገር ግን ይህ ዓይነቱ የምክክር መድረክ በስፋት ተጠናክሮ ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር መቀጠል ይኖርበታል፡፡ የግድ ስለሆነ፡፡  የሠራተኛ ማኅበራት በሕገ መንግሥት ዋስትና ያገኘው የመደራጀት መብት በስፋት እየተጣሰ መሆኑን በመግለጽ ያቀረቧቸው የዲሞክራሲና የሰብዓዊ መብት ጥያቄዎች በተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎችም የሚነሱ ናቸው፡፡ መንግሥት በተደጋጋሚ የሰብዓዊ መብት ጥሰትና...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 10, 2014

የማዕከላዊት አፍሪቃ ሪፓብሊክ ምሥቅልቅል፤

Geez Bet | Friday, January 10, 2014
የቀድሞዋ የማዕከላዊት አፍሪቃ ሪፓብሊክ ቅኝ ገዥ ፣ ፈረንሳይ፣ የእርስ በርስ መተላለቅ እንዳይከሠት ፣ የህዝብ መፈናቀልም እንዳይደርስ ለመግታት ፣«ሳንጋሪስ» የተሰኘ ልዩ ግብረ ኃይል ከላከች አንድ ወር ቢሆንም ፣ አንዳች ፋይዳ አለማስገኘቱን ራሷ አመነች።ሰላም እስከባሪው ኃይል ቦንጊ ከገባ በኋላ ነው እንዲያውም፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንዳስታወቀው፣ አንድ ሚሊዮን ህዝብ ከቀየው የተፈናቀለው። በኅዳር ወር ማለቂያ ገደማ ላይ ነበር፣ የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ፍርንሷ ዖላንድ፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ ውሳኔ ላይ በመድረስ ነበረ፤ ወደ ቀድሞዋ ቅኝ ግዛት 1,200...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 9, 2014

ኢትዮጵያ ከግብፅና ከሱዳን ጋር ያደረገችው ድርድር ያለ ውጤት ተጠናቀቀ

Geez Bet | Thursday, January 09, 2014
‹‹ግብፅ ስምምነት የተደረሰበትን ጉዳይ ለመቀልበስ እየጣረች ነው›› መንግሥት የታላቁን የህዳሴ ግድብ በተመለከተ ሦስተኛ ዙር ድርድራቸውን ለመቀጠል የተገናኙት የኢትዮጵያ፣ የግብፅና ሱዳን የውኃ ጉዳይ ሚኒስትሮች ሳይግባቡ ቀሩ፡፡ ሦስተኛው ዙር ድርድር ያለውጤት ቢበተንም ውይይቱን በሌላ ጊዜ ለመቀጠል ተስማምተዋል፡፡ የሦስቱ አገሮች ሚኒስትሮች ከዚህ ቀደም ሁለት ዙር ድርድሮችን በማካሄድ በኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ላይ ዓለም አቀፍ የባለሙያዎች ቡድን ያቀረበውን ምክረ ሐሳብ ተግባራዊ መሆኑን የሚከታተል ኮሚቴ ለማቋቋም መስማማታቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡  የውኃ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ ቀሩ በተባሉ ወሳኝ ጉዳዮች ላይ ሦስተኛ ዙር ድርድር ለማካሄድ በያዙት ቀጠሮ መሠረት ባለፈው ቅዳሜ ካርቱም የተገናኙ ቢሆንም፣ በግብፅ በኩል የቀረበው ሐሳብ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 6, 2014

የደቡብ ሱዳን ተፋላሚዎች ንግግር በአዲስ አበባ

Geez Bet | Monday, January 06, 2014
የሰላም ንግግሩ ከሚያተኩርባቸው ጉዳዮች ውስጥ ዋነኛው የተኩስ አቁም እንደሚሆን ይጠበቃል ። በንግግሩ የተኩስ አቁም ተግባራዊ መሆኑን መቆጣጠሪያ መንገድም ይቀይሳል የሚል ተስፋ አለ ። ከሁለት ሳምንት በፊት የተቀሰቀሰው የደቡብ ሱዳን ውጊያ ዛሬም እንደቀጠለ ነው ። ውጊያው የመቆሙ ተስፋ በማይታይበት በዛሬው እለት ሁለቱ ተፋላሚ ወገኖች በተስማሙት መሠረት በወቅቱ የአፍሪቃ ህብረትና የምስራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን በምህፃሩ IGAD ሊቀመንበር በሆነችው በኢትዮጵያ ሸምጋይነት አዲስ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 6, 2014

ህገመንግስትን የሚቃረን አንቀጽ ከፀረሙስና አዋጅ እንዲሰረዝ ተወሰነ

Geez Bet | Monday, January 06, 2014
የፌዴሬሽን ምክር ቤት በፓርላማ የወጣውን ህግ ሲያሻሽል አሁን የመጀመሪይው ነው፡፡ የቀድሞ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ስዬ አብርሃ ተመሳሳይ ጥያቄ አቅርበው ውድቅ ተደርጐባቸው ነበር፡፡ “በሚኒስትር ማዕረግ የገቢዎችና ጉምሩክ ባስልጣን ዋና ዳሬክተር አቶ መላኩ ፈንታ ላይ የቀረበው የሙስና ክስ መታየት ያለበት በከፍተኛ ፍ/ቤት ነው ወይስ በጠቅላይ ፍ/ቤትን” በሚል ለተነሳው ጉዳይ ምላሽ ለመስጠት ለሰዓታት የተከራከሩ የፌደሬሽን ምክር ቤት አባላት፤ የሚኒስትሮች ክስ በጠቅላይ ፍ/ቤት እንዲታይ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 6, 2014

“አንድነት” የፀረ-ሽብር አዋጁን ለማሠረዝ የሚያስችል ድምፅ ማግኘቱን ገለፀ

Geez Bet | Monday, January 06, 2014
የህዝብ ፊርማ ይዘን በፍ/ቤት ክስ እንመሰርታለን ብሏልየፀረ-ሽብር አዋጁን በመቃወም “የሚሊዮኖች ድምፅ” በሚል መርሃግብር የህዝብ ፊርማ ሲያሠባስብ የቆየው አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ፤ ህጉን ለማሠረዝ የሚያስችል በቂ ድምፅ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ከ1ሚ. በላይ ፊርማ አሰባስቤአለሁ ያለው ፓርቲው፤ የህዝቡን ፊርማ በመያዝ ክስ እንደሚመሰርት ገልጿል፡፡ ፓርቲው ለ3 ወራት ባካሄደው ፊርማ የማሰባሰብ ዘመቻ የፀረ ሽብር አዋጁን ለማሰረዝ የሚያስችል...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 6, 2014

የቀድሞ ፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ እና ልጃቸው ተከሰሱ

Geez Bet | Monday, January 06, 2014
ቤት ያገኘላቸው የኮሚሽን ሠራተኛ  360ሺ ብር አልተከፈለውምውል ፈርሶብኛል ያሉ ሌላ አከራይ የ2.4 ሚሊዮን ብር ካሣ ጠይቀዋል የፕሬዚዳንቱ ፅ/ቤት የሚከራከርለት የህግ ባለሙያ የለውምለቀድሞው ፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ፤ የመኖሪያ ቤት አፈላልጐ ያከራያቸው የኮሚሽን ባለሙያ አቶ አንተነህ አሰፋ፤ 360 ሺ ብር የአገልግሎት ክፍያ አልተከፈለኝም ሲል በፕሬዚዳንቱና ልጃቸው ላይ ክስ መሠረተ፡፡ ክሱ፤ ከፕሬዚዳንቱ በተጨማሪ የፕሬዚዳንቱን ጽ/ቤትና የጽ/ቤቱ ሃላፊ ወ/ሮ አማረች በካሎ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 2, 2014

Ethiopian history is not three thousand years! (Ephraim Isaac, PhD)

Geez Bet | Thursday, January 02, 2014
Ethiopian history is not three thousand years! Dear Beloved Ethiopian Sister, Thank you very much for your important question about the origin and extent of Ethiopian history. Thank you for inspiring me to write this response.  I am prompted to write the response to your question in a public forum. I do so because many of your doubting friends to whom you refer would also be able to see my answers. You write, “Edeminot, I would like to ask you something if you have [the] time. [Many]...
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jan 2, 2014

ሰበር ዜና፡ ፌዴሬሽን ምክር ቤት በአቶ መላኩ ፈንታ ጉዳይ ላይ ውሳኔ አስተላለፈ

Geez Bet | Thursday, January 02, 2014
- አቶ መላኩ የሞገቱበት የአዋጅ አንቀጽ እንዲስተካከል ተወሰነ በሙስና ወንጀል የተከሰሱት አቶ መላኩ ፈንታን ክስ መመልከት ያለበትን ፍርድ ቤት በሚመለከት ዛሬ የተወያየው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ክሱ መታየት ያለበት በጠቅላይ ፍርድ ቤት መሆኑን ለማሳየት ተከሳሹ የጠቀሱት የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 25/88 አንቀጽ 8 ንኡስ አንቀጽ 1 ከሕገ መንግሥቱ ጋር የሚጣረስ በመሆኑ ከሕገ መንግሥቱ ጋር እንዲጣጣም ሆኖ እንዲስተካከል በአብላጫ ድምፅ ውሳኔ አስተላለፈ፡፡ ውሳኔው ስምንት ተቃውሞና ሁለት ድምፀ ተአቅቦ ተመዝግቦበታል፡፡ የአዋጁ ንኡስ አንቀጾች እንደሚያስረዱት ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በሥልጣን ላይ ሳሉ ከሥራቸው ጋር በተያያዘ በሚያጠፉት ጥፋት የሚጠየቁት በጠቅላይ ፍርድ ቤት ነው፡፡ ነገር ግን ዛሬ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ያደረገው ውይይት...
ሙሉውን አንብብ-Read More