Time in Ethiopia: 17:34:52 Monday, April 14, 2025

May 29, 2014

Egypt’s presidential runner pledges to peacefully resolve dam row with Ethiopia

Geez Bet | Thursday, May 29, 2014
May 26, 2014 (ADDIS ABABA) – Egypt’s presidential front runner Abdel-Fattah al-Sisi said he would be keen to resolve the long running Nile water dispute with Ethiopia through dialogue if he is elected as the new president of the North African nation. Presidential candidate and Egypt’s former army chief Abdel Fattah al-Sisi talks during a television interview broadcast on CBC and ONTV, in Cairo, May 6, 2014. (Photo Reuters-Al Youm Al Saabi Newspaper) Al-Sisi said he was ready...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 27, 2014

የአኖሌ ሃውልት ፖለቲከኞችንና ምሁራንን እያወዛገበ ነው

Geez Bet | Tuesday, May 27, 2014
ታሪኩ አፈ ታሪክ ነው፤ በደንብ ሊጠና ይገባዋል ተብሏልበአፄ ምኒሊክ ዘመን ተፈጽሟል የሚባለውን ኢ-ሠብአዊ ድርጊት ለማሳየት በኦሮሚያ አርሲ ዞን አኖሌ በተባለ ስፍራ የተገነባው ሃውልት፤ የታሪክ ምሁራንን እና ፖለቲከኞችን እያወዛገበ ሲሆን፤ የታሪኩ እውነተኛነትና የሃውልቱ አስፈላጊነት አከራካሪ ሆኗል፡፡ ተቃራኒ አስተያየቶችን ለአዲስ አድማስ የሰጡ ፖለቲከኞች፤ ታሪኩ እውነተኛ ነው ወይስ አይደለም በሚለው ጥያቄ አልተስማሙም፡፡ በአኖሌ ተፈጽሟል የተባለው ጡት እና እጅ የመቁረጥ ድርጊት በታሪክ ሰነዶች ያልተመዘገበና ያልተረጋገጠ አፈታሪክ ነው የሚሉ ፖለቲከኞች፤ ሃውልቱ ጥላቻና ቂም በቀልን የሚሰብክ ስለሆነ ተገቢ አይደለም ብለዋል፡፡ በአኖሌ ኢሰብአዊ ድርጊት መፈፀሙ እውነተኛ ታሪክ መሆኑን የሚያምኑ ፖለቲከኞች በበኩላቸው፤ ሃውልቱ  መገንባቱ ተገቢ የሚሆነው  ድርጊቱ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 27, 2014

በፒያሳ ወርቅ ቤቶች ኮርኒስ ውስጥ ለ3 ቀን ያሸመቀው ወጣት ተያዘዘ

Geez Bet | Tuesday, May 27, 2014
በረሃብ ደካክሞ ለ5ቀን ራስ ደስታ ሆስፒታል ህክምና ተደርጎለታል:: ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ፒያሳ እምብርት ላይ በሚገኘው ዝነኛው ላሊበላ ወርቅ ቤት ውስጥ ለብዙዎች ትንግርት የሆነ ነገር ተከስቷል፡፡ ያውም በጠራራ ፀሃይ፡፡ ላሊበላ ወርቅ ቤት፤ በአካባቢው ከሚገኙ ሌሎች ወርቅ ቤቶች ለየት የሚያደርገው ለምሳ ከ7-9 ሰዓት መዘጋቱ ነው የሚሉት የወርቅ ቤቱ ባለቤት አቶ ኢዛና ካሣዬ፤ የዚያን ዕለት ግን ገበያ በመብዛቱ ለምሳ ሳይዘጋ እንደቀረ ይናገራሉ፡፡  የላሊበላ ወርቅ ቤት ትንግርት የተጀመረው ከጎኑ በሚገኘው ኢየሩሳሌም ወርቅ ቤት ውስጥ ነው፡፡ ኮርኒስ ውስጥ የመንደፋደፍ ድምፅ እንደሰሙ የሚናገሩት የኢየሩሳሌም ወርቅ ቤት ሰራተኞች፤ ለጊዜው ቢደናገሩም “እርግብ ነው” በሚል ተስማምተው ወደ ስራቸው መግባታቸውን ይገልፃሉ፡፡ ሆኖም ድምፁ እየጨመረ በመምጣቱ ጥርጣሬ ይገባቸውና...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 23, 2014

ይድረስ ለአቶ ገብረ መድህን አርአያ ሊላክ ያልተፈለገ ግልጽ ደብዳቤ (ከበልጅግ ዓሊ)

Geez Bet | Friday, May 23, 2014
ሲሞላ ሲሞላ ጨዋታቸችን ሌላ፤ ሲጎድል ሲጎድል ሰው አንቀን ልንገድል። የአማርኛ አባባል እንደ መንደርደሪያ:-  ጀሚላ  የትግራይ ልጅ የሆነች የኢሕአሠ(የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ሠራዊት) አባል ነበረች። በኢሕአፓ ታሪክ ውስጥ ከሚጠቀሱ ጀግና ሴቶች መካከል አንዷ ነች። የደርግን ፋሽሽታዊ መንግሥት በመቃወም በተደረገው ትግል ወቅት ወልቃይት ውስጥ ነበረች። በኢሕአፓ/ ኢሕአሠ በወቅቱ የነበረው ትግል ድርብ ነበር። ይኸውም  ከፋሽሽታዊ መንግሥትና ከዘረኛና ከአገር ገንጣዮች ጋር ኢሕአሠ ትግል ላይ ነበር። በዚህ ወቅት ነበር ጀሚላ በወያኔዎች እጅ የወደቀችው።  የትግራይ ልጅ በመሆኗ ቅጣቷ በወያኔ እጥፍ ድርብ ነበር። ግን የደረሰባት መከራ ከዓላማዋ ፈቀቅ አላደረጋትም። በቆራጥነት ዘረኝነትን እያወገዘች ወደ መገደያ ቦታ ትወስዳለች። እስከመጨረሻው በኢትዮጵያውነቷ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 23, 2014

ብአዴን ማን ነው? (ገብረመድህን አርአያ – አውስትራሊያ)

Geez Bet | Friday, May 23, 2014
የአንድን ድርጅት ማንነቱን ከማቅረብ በፊት ቀደም ብሎ የተፈጸመውን ስህተት፣ ቀጥሎም ኢህአፓን ለማጥፋት በህወሓት እና በሻእቢያ የደረሰበትን ጥቃት አጠር ባለ መልኩ ማቅረብ አስፈላጊ ይሆናል። የስትራተጂ ስህተት ለከባድ ወድቀት ይዳርጋል ኢህአፓ ትግሉን የጀመረው ገና በ1960 መጀመሪያ ነበር። አብዮቱ እየተቀጣጠለ ሃገር አቀፍ ሆነ። ዘውዳዊ ስርዓት ወድቆ በማርክሲዝም ሌኒኒዝም ርእዮተ ዓለም የሚመራ ሶሻሊዝም የኢትዮጵያ ስርአት እንዲሆን ነበር። ይህ ግራ አክራሪ ስታሊኒዝም በቀ. ኃ. ሥ. ዩኒቨርሲቲ ይማሩ በነበሩ የተሰባሰበ ቡድን፣ የወቅቱ አብዮተኞች ተገቢውን መልክ የያዘ አደረጃጀት ያልነበረው፣ አብዮተኛ የሚል ስም በማግኘታቸው ብቻ “ዲሞክራሲያ” ተብሎ የሚታወቀውን የኢህአፓ ልሳን በየሳምንቱ በመበተን አሁን ኢትዮጵያ የደረሰባትና እየደረሰባት ያለው ከባድ ችግር የከፈተው እነ ዋለልኝ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 23, 2014

ምኒልክን ብትወቅሱ ማንነታችሁን ትረሱ (ዶ/ር ኃይለማርያም ላሬቦ)

Geez Bet | Friday, May 23, 2014
በቅርቡ የአፄ ምኒልክን ስም የማጒደፍ ዘመቻ ያተኰረው ንጉሠ-ነገሥቱ በአሩሲ ውስጥ አኖሌ በተባለ ቦታ ፈጸሙ በተባለ ግፍ ላይ ነው። እንግዴህ “ሞኝና ውሃ እንደወሰዱት ይሄዳል” እንደሚባለው… ቅሌታም ብቻ ነው ልበ-ወለድን እንደእውነት፣ ምናብን እንደድርጊት አድርጎ የሚወስደው። ከዚያም አልፎ ደራሲው የታሪክ ባለሙያ መሆን ይቅርና የዐሥራ-ሁለተኛ ክፍል ትምህርት እንኳን ማጠናቀቅ ያልቻለ ግለስብ ነው። በዚህ በፈጠራ ጽሑፍ ተመሥርቶ ሐውልት የሚያሠራው ግለ-ሰብም ሆነ ባለሥልጣን በግድየሌሽነት የሕዝቡን ገንዘብ ማባከን ብቻ ሳይሆን፣ ሕዝቡን ራሱን ምን ያህል ወደኋላ የቀረ በማሰኘት በዓለምና በታሪክ ፊት እያስገመተ ነው። ርግጠኛ ነኝ የአኖሌ ሕዝብ የሚጠጣ ንጹህ ዉሃ፣ የሚመላለስበት ዘመናዊ መንገድና መጓጓዣ፣ በሽተኛውን የሚያስታምምበት የተደራጀ ሕክምና ቤት፣ ልጆቹን የሚያስተምርበት...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 23, 2014

በአባይ ጉዳይ ኃያላኑ በግብጽ ላይ ጫና እየፈጠሩ ነው

Geez Bet | Friday, May 23, 2014
ምዕራባውያን ሃያላን አገሮች ግብጽ በአባይ ዙሪያ የድርድር ጠረጴዛ ላይ እንድትቀመጥ ጫና እያደረጉ መሆኑ ተሰማ፡፡ ዜናውን የዘገበው አልአህራም ቃል በቃል ግብጽ ላይ ጫና ተፈጠረ ብሎ ባይጽፍም ከዜናው ለመረዳት እንደተቻለው ግብጽ ላይ ጫና እየተደረገባት ነው፡፡ ሃያላኑ ግብጽ ላይ እያሳደሩት ያለው ጫና መነጋገሪያ ሆኗል፡፡  እንደ ጋዜጣው ዘገባ ያለፈው ቅዳሜ የግብጹ የውጭ ጉዳይ ሚ/ር ከኢትዮጵያ ጋር በአባይ ጉዳይ ለመደራደር አገራቸው ፈቃደኛ መሆኗን ማሳወቃቸውን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ ይህንን መግለጫ ከመስጠታቸው በፊት የግብጹ የውጭ ጉዳይ ሚ/ር በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚ/ር መ/ቤት የውሃ ሃብት ልዩ አስተባባሪ ከሆኑት አሮን ሳልዝበርግ እንዲሁም ከአውሮጳ ኅብረት ልዩ ልዑክ አልክሳንደር ሮንዶስ ጋር ውይይት ማድረጋቸው ታውቋል...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 23, 2014

ኢትዮጵያ የአባይ ወንዝ ባለቤት ናት? (ኪዳኔ ዓለማየሁ)

Geez Bet | Friday, May 23, 2014
መግቢያ፤  በጥንቱ ዘመን፤ የአባይ ወንዝ ዋናዋ ምንጭ ኢትዮጵያ መሆኗና ባለቤትነቱዋ ታውቆ፤ የግብጽ መሪዎች በየዓመቱ ለሚጎርፍላቸው ውሀ ይከፍሉ ነበር። ባሁኑ ጊዜ ግን፤ በተለይ ግብጽ የአባይን ወንዝ እንደ ግል ንብረቷ በመቁጠር ኢትዮጵያ በገዛ ወንዟ ለመጠቀም የምታከናውነውን ጥረት መቃወም ብቻ ሳይሆን ማስፈራራትም ይቃጣታል። እንደሚታወቀው፤ ሰሞኑን በየድህረ-ገጹ በስፋት ከሚቀርቡት ሐተታዎች፤ ትችቶችና አስተያየቶች ውስጥ ሰፊ ስፍራ ይዞ የሚገኘው በኢትዮጵያ በመገንባት ስላለው ታላቅ የአባይ ግድብ ነው። ስለ ግድቡ የተንጸባረቁት የተለያዩ አስተያየቶች እንዳሉ ሆነው፤ የአባይ ወንዝ ባለቤትነት የማን እንደ ሆነ፤ ውሱን በሆነ መንገድ ተነካ እንጂ በጥልቀት በተከናወነ ምርመራና በዓለም-አቀፍ ሕግ ላይ በተመሠረተ አስተማማኝ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ አልቀረበም። የዚች ጦማር...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 23, 2014

Ras Mekonnen Gudessa, the father of Emperor Haileselassie

Geez Bet | Friday, May 23, 2014
Mäkonnen Wäldä-Mika’él Guddisa, also Makonnen Wolde Mikael Gudessa (May 8, 1852 – March 21, 1906) or simply as Ras Makonnen, was a general and the governor of Harar province in Ethiopia, and the father of Tafari Mäkonnen (later known as Emperor Haile Selassie I). His father was Fitawrari[nb 2] Woldemikael Guddessa of a noble family of Oromo origin. Makonnen was a grandson of Negus[nb 3] Sahle Selassie of Shewa through his mother, Leult[nb 4] Tenagnework Sahle Selassie. As such, he was a first...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 21, 2014

ጅብ ከሚበላህ በልተኸው ተቀደስ – ከጸጋዬ ገብረ መድኅን አርአያ

Geez Bet | Wednesday, May 21, 2014
  ወያኔዎች አዲስ አበባን ከተቆጣጠሩ በኋላ የነበሩትን ዕለታት ክንውኖች በሥርዓት የመመዝገብ ልምድ ያለው ሰው የሚያሰፍራቸው ልዩ ልዩ ሁኔታዎች ይኖሩታል። ከመጀመሪያው ዕለት አንስቶ። የእኔን የመጀመሪያ ዕለት አጭር ማስታወሻ ልንገራችሁ። በማለዳ ተነስቼ ጋቢዬን አጣፍቼ ከበሬ ላይ ቆሜ ሥፍር ቁጥር የሌላቸው አህዮች ወደ መሐል ከተማው (አዲስ አበባ) ሲጓዙ አያለሁ። ያንኑ ያህል ባራባሶ ጫማ የተጫሙ፣ የአካል ዝለት የሚታይባቸውና ከእህል ጋር ከተለያዩ አያል ቀን የሆናቸው የሚመስሉ “ሰብአዊ ፍጥረቶች” አብረዋቸው ይሮጣሉ። ሲያሳዝኑ! ቆይ ቆይ…ከፓስተር ኢንስቲቱት በር ላይ አንድ ጥይት ተተኰሰ። ሌላ ጥይት- ሌላ ጥይት! ሰዎቹ ካለፉ በኋላ ወጣ ብለን ያየነው ሟች በሰፈሩ እንደ ሕሊና ሕመምተኛ የሚታወቅ ነበር።   እንግዶቹ አልመው የሚተኩሱ፣ አስበው የሚገድሉ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 21, 2014

የግብፅ ፕሬዚዳንታዊ ዕጩ ኢትዮጵያን በመጐብኘት በዓባይ ጉዳይ ለመደራደር ዝግጁ ነኝ አሉ

Geez Bet | Wednesday, May 21, 2014
-የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩም ግብፅ ለድርድር ፈቃደኛ ናት ብለዋል::  በግብፅ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ግንባር ቀደም ተወዳዳሪ የሆኑት አብዱልፈታህ አልሲሲ ኢትዮጵያን በመጐብኘት የሁለቱን አገሮች የዓባይ ውኃ ግጭት በውይይት ለመፍታት እንደሚጥሩ አስታወቁ፡፡ በተመሳሳይም የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ነቢል ፋህሚ የታላቁ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ ግብፅ ከኢትዮጵያ ጋር ለመደራደር ፈቃደኛ መሆኗን መግለጻቸውን፣ የግብፅ ጋዜጣ አል አህራም ዘግቧል፡፡ ከ‘አል አህራም’ ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት የቀድሞው የጦር ኃይሉ መሪ አልሲሲ፣ ‹‹የግብፅና የኢትዮጵያን ቀውስ ለመፍታት ምርጡ መንገድ የሁለትዮሽ ድርድርና መግባባት ነው፤›› ማለታቸውም ተጠቅሷል፡፡ ከግጭትና ከጠላትነት ይልቅ ስምምነት የተሻለ መሆኑን አፅንኦት ሰጥተው የገለጹት አልሲሲ፣ ግብፅን የሚጠቅም ከሆነ ኢትዮጵያን ለመጐብኘት...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 19, 2014

Egypt’s al-Sisi ready to visit Ethiopia for water talks

Geez Bet | Monday, May 19, 2014
Egypt’s presidential front runner Abdel-Fattah al-Sisi has said that he is ready to visit Ethiopia for talks on resolving their Nile water dispute.“Dialogue and understanding are the best way to resolve the crisis,” al-Sisi said in an interview with the state-run Al-Ahram daily on Saturday.“This is better than going into a dispute or an enmity with anyone,” he added.The former army chief, who led the army to unseat elected president Mohamed Morsi last July, said that he is ready...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 19, 2014

ኢትዮጵያና ግብፅ ያቋረጡትን ድርድር እንዲጀምሩ የአሜሪካ መንግሥት ጥሪ አቀረበ

Geez Bet | Monday, May 19, 2014
ኢትዮጵያ ለጀመረችው የታላቁ ህዳሴ ግብድ ግንባታ የአሜሪካ መንግሥት ትልቅ ትኩረት እንደሚሰጠውና ግድቡን በተመለከተ የኢትዮጵያና የግብፅ መንግሥታት ያቋረጡትን ውይይት እንዲጀምሩ ጥሪ አቀረበ፡፡  የአሜሪካ ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሊንዳ ቶማስ ግሪንፊልድ ባለፈው ረቡዕ የአሜሪካ መንግሥት ከሰሐራ በታች ላሉ የአፍሪካ አገሮች የሚሰጠውን ትኩረት አስመልክቶ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ አገሮች ከተወጣጡ ጋዜጠኞች ጋር ከአሜሪካ ሆነው በቀጥታ ቪዲዮ ኮንፈረንስ ተነጋገረው ነበር፡፡ ‹‹የአሜሪካ መንግሥት ከታላቁ የህዳሴ የኃይል ማመንጫ ግድብ ጋር በተገናኘ ከኢትዮጵያና ከግብፅ መንግሥታት ጋር ትልቅ ውይይት በማካሄድ፣ ሁለቱ አገሮች ልዩነታቸውን አቻችለው በጋራ እንዲሠሩ ጥሪ አቅርቧል፤›› ሲሉ ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡  የአሜሪካ መንግሥት ኢትዮጵያ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 19, 2014

ለፓትርያርኩ እንደራሴ እንደሚመደብ የሚገልጽ የሕግ ረቂቅ ለውይይት ቀረበ

Geez Bet | Monday, May 19, 2014
• ‹‹የፓትርያርኩን ሥልጣን ይገድባል›› በሚል ተተችቷል ‹‹አመራራቸውን በብቃት እንዲያከናውኑ የሚያግዝ ነው›› /የሕግ ረቂቁ/ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ የሚያስተላልፉት በብሔራዊ ቋንቋ ብቻ ይኾናል::  ከቤተ ክርስቲያኒቱ ዕድገትና ነባራዊ ኹኔታዎች ጋራ በማገናዘብ ያሻሽላል የተባለው የሕግ ረቂቁ ለውይይት የቀረበው፣ ባለፈው ረቡዕ ጀምሮ በመካሔድ ላይ በሚገኘው የቅዱስ ሲኖዶሱ ኹለተኛ ዓመታዊ መደበኛ የምልዓተ ጉባኤ ስብሰባ ላይ ነው፡፡ የቤተ ክርስቲያኒቱ ሕጎች ኹሉ የበላይ ነው የተባለው የሕገ ቤተ ክርስቲያን ማሻሻያ ረቂቁ÷ ርእሰ አበውና ለካህናቷና ለምእመናንዋ ኹሉ መንፈሳዊ አባት ለኾኑት ለፓትርያርኩ እንደራሴ እንደሚሾም በአንቀጽ 24 ላይ ማስፈሩ ተመልክቷል፡፡ እንደራሴው ‹‹ቅዱስ ፓትርያርኩ ከቤተ ክርስቲያን የተጣለበትን ሓላፊነትና መንፈሳዊ አመራር በሚጠበቀው...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 16, 2014

የሀያኛውን ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ፖለቲካ የቀየሩ አነስተኛ ሰነዶች

Geez Bet | Friday, May 16, 2014
(አፈንዲ ሙተቂ):- ይህንን አነስተኛ መጣጥፍ ከዚህ በፊት (በታህሳስ ወር 2006) ለጥፌው ነበር፡፡ ነገር ግን በርካታ ወዳጆቼ ከፌስቡክ ግድግዳህ ላይ ልናገኘው አልቻልንም” ስላሉኝ እንደገና መድገሙ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ ለፍለጋ ቀለል የሚለው ብሎግ ስለሆነ በኔ ብሎግ ላይም እለጥፈዋለሁ፡፡ እነዚህ ሰነዶች በ20ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ አሳርፈዋል በማለት በዝርዝሩ ውስጥ የያዝኳቸው እኔ ነኝ፡፡ ዝርዝሩ በሌሎች ምሁራንም ሆነ የጥናት ተቋማት እውቅና አልተሰጠውም፡፡ ማንም ሰው የክፍለ ዘመኑን የኢትዮጵያ የፖለቲካ አካሄድ ገምግሞ ከፍተኛ ተጽእኖ አሳድረዋል ያላቸውን ሰነዶች ሊጠቁም ይችላል፡፡ እኔም ይህንኑ ነው ያደረግኩት፡፡ — ሰነዶቹ የሚከተሉት ናቸው፡፡ 1. አዕምሮ ጋዜጣ- 1904 2. የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ህገ-መንግሥት- 1923 3....
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 15, 2014

የወያኔ ጥላቻ ፍሬ

Geez Bet | Thursday, May 15, 2014
መስፍን ወልደ ማርያም:-  ወያኔ ለትግራይ ሕዝብ ሀብትንና ብልጽግናን አመጣ ብለው የሚያምኑ ሰዎች ብዙ ናቸው፤ ወያኔ የሥልጣን ወንበሩ ላይ በመውጣቱ ትግሬዎች ሁሉ አልፎላቸዋል ተብሎ ይታመናል፤ በተለይ በአውሮፓና በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በዚህ ላይ የጠነከረ እምነት አላቸው፤ በዚህ ጉዳይ ላይ ከኢትዮጵያ ውጭ ብዙ ውይይትም ይሁን ንትርክ ይደረጋል፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ግን ሥላሴ፣ አብርሃ ደስታ (አሥር ቢሞሉልኝ ደስ ይለኝ ነበር!) እየደጋገሙ ቢያነሡትም ሌሎች በቁም-ነገር የተቀበሉት አይመስልም፤ ሕዝቡ ግን በራሱ መንገድ እየተናገረና ምስክርነቱን እየሰጠ ነው፤ በመቀሌ የተሠራውን የመኳንንት መንደር ሕዝቡ አፓርቴይድ ብሎ ሲሰይመው፣ በአዲስ አበባ የተሠራውን መንደር መቀሌ ብሎ ሲሰይመው እየመሰከረ ነው፤ ‹‹የለሁበትም!›› እያለ ነው። የተፈራ ርእስ ነው፤ ውስጥ-ውስጡን...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 14, 2014

U.N. expecting to feed 6.5 million Ethiopians this year

Geez Bet | Wednesday, May 14, 2014
(Reuters) - The World Food Programme will help to feed nearly 6.5 million Ethiopians this year, the U.N. agency said on Tuesday, with the country hit by locusts, neighboring war and sparse rainfall.  ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 10, 2014

9 ጋዜጠኞችና ፀሐፊዎች ምን ሰርተው እንደታሰሩ እስካሁን አልተገለፀም

Geez Bet | Saturday, May 10, 2014
እስረኞች፤ ድብደባና ግርፋት ደርሶብናል አሉ::          ከአለማቀፍ የመብት ተሟጋች ተቋም ጋር በገንዘብና በሃሳብ ተደራጅተው በኢንተርኔት አገሪቱን ለማሸበር አሲረዋል በሚል የታሰሩት 9 ጋዜጠኞችና የ“ዞን 9” ፀሐፊዎች ላይ ምርመራ እንዳልጨረሰ በመግለጽ ተጨማሪ ጊዜ እንዲፈቀድለት ፖሊስ የጠየቀ ሲሆን፤ ፍ/ቤት የ10 ቀን ቀጠሮ ሰጠ፡፡ ከሁለት ሳምንት በፊት ተጠርጣሪዎች ሀገሪቱን ለማሸበር በኢንተርኔት ማህበራዊ ሚዲያዎች አሲረዋል ያለው ፖሊስ፤ ሰሞኑን ተጠርጣሪዎቹ ፍ/ቤት ሲቀርቡ፣ የተያዙት በማህበራዊ ድረገፆች ላይ በፃፉት ሳይሆን ከውጭ አሸባሪ ኃይሎች ጋር በመደራጀት፣ አገሪቱን ከቀጣዩ ምርጫ በፊት ለማሸበር እና የሽብር ሴራውንም ለመምራት ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸው ነው ማለቱን የተጠርጣሪዎቹ ጠበቃ አቶ...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 9, 2014

Breaking News: Abebe Gellaw interrupted Obama and Obama agrees with Ethiopia’s call for freedom

Geez Bet | Friday, May 09, 2014
San Jose, California–U.S. President Barack Obama has agreed with journalist Abebe Gellaw’s demand to support freedom in Ethiopia and help free bloggers, journalists and political prisoners jailed by the tyrannical regime. While Obama was wrapping up his speech last night at a glitzy Democratic National Committee reception in San Jose’s Fairmont Hotel, journalist and activist Abebe Gellaw interrupted the president and called support for freedom in Ethiopia. The event jointly hosted by...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 9, 2014

Swiss court to try Ethiopian hijacker

Geez Bet | Friday, May 09, 2014
The co-pilot who hijacked an Ethiopian Airlines commercial passenger plane and demanded asylum in Geneva will not be extradited by his home country and will instead be tried in Switzerland on criminal charges. The Swiss government refused to extradite him to Ethiopia, as confirmed by the Federal Office of Justice. Switzerland informed the Ethiopian government that the case against the hijacker had already been opened in Switzerland based on the same facts that were used to demand his...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 7, 2014

Egyptian troops fighting alongside the government caught in the battle of Ayod

Geez Bet | Wednesday, May 07, 2014
JONGLEI - A dozen of Egyptian soldiers fighting alongside the government of South Sudan were caught yesterday in a fierce battle with the rebels' white army in Ayod, Jonglei State. Government forces last week managed to capture Ayod after outmuscling hundreds of white army stationed in that strategic town of Jonglei. The government after overrunning the white army burned down the commissioner's office building, market complex and all the huts within the tow...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 7, 2014

3 Egyptians caught in Gambella, accused of spying

Geez Bet | Wednesday, May 07, 2014
GAMBELLA - The regional state government  of Gambella caught today 3 Egyptian nationals who penetrated to the the region via the war torn South Sudan in what the regional government of Ethiopia believed to be a spying mission to find information about the country's  Renaissance Dam. The the three men named as Yusuf Haj, Ismail Azizi and Hassan Garai were caught in separate locations of the region.  Yusuf went to Abobo on a fake tourist pass to see the Abobo dam of the...
ሙሉውን አንብብ-Read More

May 4, 2014

‹‹ኦሮሞነት አደጋ ውስጥ ገባ የሚለው ሚዛን የማያነሳ መፈክር ነው››

Geez Bet | Sunday, May 04, 2014
አቶ ኩማ ደመቅሳ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፖሊሲ አማካሪ ::  የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ የጋራ ማስተር ፕላንን በመቃወም በተለያዩ የኦሮሚያ ዩኒቨርሲቲዎች የተነሳው ተቃውሞ ለኦሮሞነት ያላዘነ ባዶ መፈክር ነው ሲሉ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፖሊሲ ጥናት አማካሪና የኦሕዴድ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ ኩማ ደመቅሳ ገለጹ፡፡  አቶ ኩማ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ባስተላለፈው ፕሮግራም ላይ እንደተናገሩት፣ በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች የተፈጠረው ተቃውሞና ውጥረት ሁለት መሠረታዊ ምክንያቶች እንዳሉት፣ እነሱም ኦሮሚያን ቆርጦ ለማስቀረት የታለመ ማስተር ፕላን ነው የሚልና ፕላኑ ለምን በሚስጥር ተሠራ የሚል ሥጋት የፈጠሩት ናቸው ብለዋል፡፡  የተዘጋጀው ማስተር ፕላን ምንም ዓይነት የድንበር እንዲሁም የአስተዳደር ጥያቄ አለመያዙን የተናገሩት አቶ...
ሙሉውን አንብብ-Read More