Time in Ethiopia:

Jul 31, 2013

በዓባይ ጉዳይ የግብፅ መንግሥት ሠራዊቱን በተጠንቀቅ እንዲቆም አዘዘ

Geez Bet | Wednesday, July 31, 2013
By: Ethiopian Reporter
 ሱዳን በቅርቡ ከግብፅ ጐራ ልታፈነግጥ ትችላለች
በዘካሪያስ ስንታየሁ
አዲሱ የግብፅ መንግሥት በዓባይ ጉዳይ ከኢትዮጵያ ጋር ሊነሳ በሚችል ግጭት ምክንያት ሠራዊቱን በተጠንቀቅ እንዲቆም ቢያዝም፣ የግብፅ የጦርነት እንቅስቃሴ ትኩረት ለማስቀየር መሆኑን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ፡፡
ኢትዮጵያ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከሱዳን ጠረፍ 40 ኪሎ ሜትር ወደ ውስጥ ገባ ብላ በምትገኘውና ቡምባዲ በምትባለው አካባቢ 5,250 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ያለውን ታላቁ የሚሌኒየም ግድብ ፕሮጀክት ይፋ ካደረገች በኋላ፣ ግብፅ የተለያዩ ጫናዎችን በኢትዮጵያ ላይ ለማሳደር እየተንቀሳቀሰች ትገኛለች፡፡ ግብፅም በዚህ ግድብ ምክንያት የዓባይ የውኃ መጠን ሊቀንስ ይችላል የሚል ስጋት ስላላት፣ የዲፕሎማሲ ጫና ከማድረጓ በተጨማሪ የጦር ሠራዊቷን በተጠንቀቅ እንዲቆም እስከማዘዝ ደርሳለች፡፡
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jul 27, 2013

የነጀማነሽ ማህበር ከነብዩ ኤልያስ ለፓትርያርኩ አመጣን ያሉትን መልእክት ይፋ አደረጉ

Geez Bet | Saturday, July 27, 2013
አርቲስት ጀማነሽ ሰሎሞንን ያካተተው የማህበረ ሥላሴ ዘደቂቀ ኤልያስ አባላት፣ ለፓትርያርኩ ያመጣነውን “የቅዱስ ኤልያስ” መልእክት የሚቀበለን አጥተናል በማለት ለመገናኛ ብዙሃን ይፋ አደረጉ፡፡ በብሔረ ሕያዋን ይኖራል ከተባለው ነብዩ ኤልያስ ተልከን መልእክታችንን ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ፓትርያርክ አቡነ ማቲያስ እንዳናደርስ የጥበቃ አባላት ከልክለውናል ያሉት የማህበሩ አባላት፤ ከመልዕክቶቹ መካከል ትክክለኛው ሰንበት ቅዳሜ ስለሆነ በእሁድ ፋንታ በብሔራዊ ደረጃ ታውጆ መከበር ይገባዋል የሚል እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ “ኦርቶዶክስ” የሚለውን ስያሜ የሚቃወሙት የማህበሩ አባላት፤ “ተዋህዶ” የተሰኘው እምነት ጥንታዊ የጉባኤ እለታትን ጨምሮ አራት የቅዱሳን መታሰቢያ ቀናት በብሔራዊ በዓልነት ለማስከበር ፓትሪያርኩ ከፌደራል መንግስቱ ጋር መነጋገር ይጠበቅባቸዋል ብለዋል፡፡
ሙሉውን አንብብ-Read More

ዶ/ር ያዕቆብ ኃ/ማሪያም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ግልፅ ደብዳቤ ላኩ

Geez Bet | Saturday, July 27, 2013
የቤኒሻንጉል ተፈናቃዮች አሁንም በችግር ላይ ናቸው” (መኢአድና ሠማያዊ ፓርቲ)
ከቤኒሻንጉል ክልል ተፈናቅለው ከነበሩት የአማራ ክልል ተወላጆች ጋር በተያያዘ የክልሉን የስራ ሃላፊዎችና መንግስትን ለመክሰስ፣ ሰማያዊ ፓርቲና መላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ጥብቅና ያቆሟቸው አለም አቀፍ የህግ ባለሙያው ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማሪያም፤ ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማሪያም ደሳለኝ ግልፅ ደብዳቤ መፃፋቸው ተገለፀ፡፡ ሁለቱ ፓርቲዎች ከትናንት በስቲያ ከሠዓት በኋላ በሠማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት በጋራ በሠጡት መግለጫ፤ ተፈናቃዮቹ አሁንም ችግር ላይ መሆናቸውን፣ ልጆቻቸው ትምህርት ማቋረጣቸውን፤ በሚዲያ እንደሚነገረው ወደ ቀድሞ ኑሯቸው አለመመለሳቸውንና በአጠቃላይ ችግር ላይ መሆናቸውን
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jul 24, 2013

አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ ፕሬዚዳንት ለመሆን ጓጉቷል

Geez Bet | Wednesday, July 24, 2013
ወደ ፖለቲካ የምገባው ህዝብ ማገልገል ስለምፈልግ ነው
*
ኢትዮጵያን አርቀንና በረጅም ጊዜ የማናይ ከሆነ፣አባይን መገደብ አያስፈልገንም
*
በውጭ ሆነው የሚቃወሙ አገራቸው ላይ መታገል አለባቸው ባይ ነኝ

ከጥቂት ዓመታት በፊት /ሚኒስትር የመሆን ፍላጐት እንዳለው ገልፆ የነበረው አትሌት ኃይሌ /ሥላሴ፤ ሰሞኑን ከአሶሼትድ ፕሬስ ጋር ባደረገው ቃለምልለስየአገሪቱ ፕሬዚዳንት መሆን እፈልጋለሁበማለቱ የመነጋገሪያ ርዕሰ ጉዳይ ሆኗል፡፡ 2007 . በሚደረገው አገራዊ ምርጫ ተወዳድሮ ፓርላማ ለመግባት ያሰበው አትሌቱ፤
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jul 15, 2013

አምባሳደር ዘውዴ ረታ

Geez Bet | Monday, July 15, 2013

‹‹በስሚ ስሚ ከየትም የሚለቃቀሙ ታሪኮች ናቸው ችግር እየፈጠሩ ያሉት››

አምባሳደር ዘውዴ ረታ በቀዳሚዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት በጋዜጠኝነትና በዲፕሎማትነት ሲታወቁ በዚህ ዘመን ደግሞ የታሪክ ተመራማሪና ጸሐፊ ናቸው፡፡
ታሪክ ሲጽፉም ማስረጃዎችን በሚገባ እንደሚያገላብጡና እንደሚመረምሩ ይነገርላቸዋል፡፡ በተለይ ከተወሰኑ ዓመታት ወዲህ ለንባብ ባበቋቸው የታሪክ መጻሕፍት የበለጠ ይታወቃሉ፡፡ ‹‹የኤርትራ ጉዳይ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት፣ ተፈሪ መኮንን ረጅሙ የሥልጣን ጉዞ፣ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ታሪክ›› የሚባሉት መጻሕፍት የበለጠ ታዋቂ አድርገዋቸዋል፡፡ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ድርጅትን መሥርተው በኃላፊነት ከመምራታቸው በፊት፣ የቤተ መንግሥት ዘጋቢ የነበሩ ሲሆን፣ ረዳት ሚኒስትር ደረጃ ደርሰዋል፡፡ በዲፕሎማሲው ዓለም ደግሞ በተለያዩ አገሮች በተለያዩ ኃላፊነቶችና በአምባሳደርነት ጭምር አገልግለዋል፡፡ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jul 12, 2013

የፓን አፍሪካኒዝም ራዕይ ጭንገፋ! (ክፍል ሁለት)

Geez Bet | Friday, July 12, 2013




ዚህ በፊት በጻፍሁት ጽሁፍ ስለ ፓን አፍሪካኒዝም ጅማሮ (አመሰራረት) ለማሳየት ሙከራ አድርጊያለሁ። ዛሬ ደግሞ የአፍሪካ ሕብረት እንዴት እንደተመሰረት ትንሽ ካየና በኋላ የፓን አፍሪካኒስቶች ራዕይ እንዴት በአፍሪካ አምባገነን መሪዎች እንደጨነገፈ እናያለን፡፡
    በ1960ዎቹ ብዙ የአፍሪካ ሃገራት ነጻነታቸውን ያገኙበት ነበር፡፡ እነዚህ ነጻነታቸውን የተጎናጸፉ (የተጎናጸፉ የሚለው በምጸት ይነበብልኝ) ሃገራት ዳግም በኢምፔራሊስቶች እንዳይወረሩ የአፍሪካ አንድ መሆንን በየቦታው ማቀንቀን ጀመሩ። በተለይ ኩዋሜ ንኩርማህ አፍሪካ ጠንካራ እንድትሆንና ከውጭ ተጽዕኖ እንድትላቀቅ መዋሃድ አለባት ብሎ ያምን ነበር፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የያኔዎቹ መሪዎቹ ካሁኖቹ ጋር ሲወዳደሩ እጅግ ተራመጅ ነበሩ፡፡ በእነዚህና በሌሎች ምክንያቶች የአፍሪካ አንድነትን (ውህደትን) የሚያቀነቅኑ ቡድኖች አጎነቆሉ። ዋና ዋናዎቹ የሚባሉት ቡድኖች የካዛብላንካና ሞኖረቪያ ናቸው፡፡ ሁለቱም ብድኖች የአፍሪካ አንድነት እንዲመሰረት ጽኑ አቋም ቢኖራቸውም፣ እንዴት ነው መመስረት ያለበት የሚለው ጥያቄ ግን የልዩነታቸው ወሰን ሆኖ
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jun 29, 2013

ኢትዮጵያና የግብረ ሶዶማዊያን ዘመቻ!

Geez Bet | Saturday, June 29, 2013

 ባ
ለፈው ሳምንት በእለተ ቅዳሜ (8/10/2005) ማታ አራት ሰዓት ከሃያ አካባቢ በዛሚ 90.7 በኢትዮፒካሊንክ ፕሮግራም አቅራቢዎች የቀረበው እጅግ አስደንጋጭ ዜና ነው፡፡ አስደንጋጩ ዜና በአንድ ስሙ ባልተጠቀሰ ትምህርት ቤት ውስጥ የ10 እና የ11 ዓመት ወንድ ሕጻናት መደፈራቸው ሲሆን፣ ተጠርጣሪዎቹ ደግሞ የትምህርት ቤቱ ስድስት መምህራን ናቸው፡፡ ልጆቹ በጋንዲ እና በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል እንደተረጋገጠው በግብረ ሶዶማዊያን ተደፍረዋል፡፡ ተደፍረዋል የሚለው ቃል የነገሩን ክብደት ያቀለዋል፡፡ ከመግደል ሙከራ በላይ ተዶርጎባቸዋል ብል የተሻለ ይመስለኛል፡፡  በተለይ ነፍስ ያላወቁ ሕጻናት መሆናቸው ለሰሚው ከአስደማሚነት ባለፈ የሚያናድድና ፍጹም ነውረኛነት የተሞላበት ነው፡፡ የአንደኛው ሕጻን እናት የልጇን እና የእሷን ነፍስ ለማጥፋት ሙከራ አድርጋለች፡፡ ይህን ነውረኛ ተግባር ፈጸሙት የተባሉት ስድስቱ ተጠርጣሪ መምህራን
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jun 11, 2013

የፓን አፍሪካኒዝም ራዕይ ጭንገፋ!

Geez Bet | Tuesday, June 11, 2013

              ክፍል አንድ 
W. E. B. Du Bois
 ምዕራባዊያን አፍሪካን በበጎ ነገር አያነሷትም፡፡ የቀደምት ስልጣኔዋንም አምነው አይቀበሉትም፡፡ አፍሪካዊያኑም ቢሆኑ ስለማንነታቸውና ስለታሪካቸው ያላቸው እውቀት ፈረንጆች አፍሪካን ከሚያውቋት እጅግ ያነሰ ነው፡፡ ይህ ነገር ደግሞ አሁን አፍሪካ ካለባት ችግር በተጨማሪ ነገሩ የገለባ እሳት ሆኖባታል፡፡ አፍሪካ ባንድ ወቅት ኃያል ሃገር ነበረች፡፡ ነገር ግን ስልጣኔዋ ተሸመደመደና ወደ ጨለማው ዘመን ገባች፡፡ የስልጣኔ መሽመድመድ በታሪክ አፍሪካ ብቻ ሳትሆን አውሮፓንም ደቁሷታል፡፡ ምስጋና ይግባቸውና የሰሜን አፍሪካ ሙሮች (Moors) በሰባተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ወደ አውሮፓ ተሻግረው፣ ጨለማ ውስጥ የምትገኘውን አህጉር አቀኑ፡፡ ከዚያ በኋላ አውሮፓ ሰለጠነችና አፍሪካን ተቀራመተች፡፡ ይህንን የአፍሪካ ቅርምጥ የአብርሆት (Enlightenment) ዘመን ልሂቃን የሚባሉት ጭምር ደግፈውታል፡፡ የአፍሪካ ህዝብ ሰብአዊ መብቱ ተገፎ ሰው ያለመሆኑ ታወጀ እና ለባርነት ተጋዘ፣ ተገረፈ፣ ተሰቃየ፣ ተሰቀለ፣ ታደነ፣ ታነቀ፣ ተገደለ፣ ንብረቱ ተዘረፈ፣ የአገር ባለቤትነቱን ተነጠቀ፣ ሳይፈልግ የወራሪዎቹን ባህል፣ ትምህርት፣ ኃይማኖት እንዲቀበል ተገደደ ………. ምን ያልሆነው አለ? እናም ይሄንን ግፍ አሽቀንጥረው ለመጣል ሃሳብ ያላቸው ጥቁር ልሂቃን በየቦታው ማኮብኮብ ጀመሩ፡፡ በመጀመሪያ ሰለ እነዚህን ንቅናቄዎች እና ኢትዮጵያኒዝም ትንሽ እንመለከታለን፡፡ ከዚያም ወደ ፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ እና ዓላማ፣ በመጨረሻም የፓን አፍሪካኒዝም ራዕይ እንዴት በአፍሪካዊያን አምባገነን መሪዎች እንደጨነገፈ
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jun 8, 2013

Political Opposition Has New Energy in Ethiopia

Geez Bet | Saturday, June 08, 2013
By: Marthe van der Wolf

ሙሉውን አንብብ-Read More

Ethiopia says it won't bow to Egyptian pressure over Nile dam

Geez Bet | Saturday, June 08, 2013
By Aaron Maasho
ADDIS ABABA (Reuters) - Ethiopia's construction of a dam on a tributary of the Nile is not open to negotiation, the Addis Ababa government said on Friday, as a confrontation with Egypt over the project escalated.
The Cairo government said this week it would demand the project be halted, after its southern neighbour began diverting a stretch of the river to make way for the $4.7 billion dam that will become Africa's biggest hydropower plant.
ሙሉውን አንብብ-Read More

Jun 6, 2013

Egypt escalates war of words with Ethiopia

Geez Bet | Thursday, June 06, 2013
Islamic parties call for unity, dialogue in face of ‘Ethiopian threat’ while Cairo warns that all options are on the table
 Thirteen Islamist political parties in Egypt convened Wednesday at the Muslim Brotherhood’s Freedom and Justice Party headquarters in Cairo to reduce the broad political polarization plaguing the country and plan a course of action to deal with Ethiopia’s Grand Renaissance Dam project, Arab dailies lead off.
The Doha-based media network Al-Jazeera reports that the parties agreed that there is a “real need for coordination between all national forces, and especially within the Islamic forces” in order to assume responsibility for the threats the country faces. The Islamic parties apparently vowed to cooperate with all political forces and partners at home, stressing that dialogue among all factions and institutions of the state is the only way to settle any differences of opinion.
ሙሉውን አንብብ-Read More

Islamists slam ElBaradei for apologising to Ethiopia

Geez Bet | Thursday, June 06, 2013
The Construction and Development Party, the political arm of Jama’a al-Islamiya, slammed, on Tuesday, reform advocate and National Salvation Front Coordinator Mohamed ElBaradei for apologising to Ethiopia over the national dialogue session which discussed the Ethiopian Renaissance Dam crisis.
On his Twitter account on Tuesday, ElBaradei –also the President of the Dostour Party– called on President Mohamed Morsy to offer similar apologies to Ethiopia and Sudan for “the irresponsible utterances” made during the session held on Monday.
The live broadcast of the meeting held by Morsy and various political figures included sensitive national security issues and suggestions for naval action against Ethiopia.
ሙሉውን አንብብ-Read More